ኤዲቶሪያል
|
Jul 04, 2026
የመንግስት ካዝና እስከመቼ ይዘረከረካል? 15 ቢሊዮን ብር ያላግባብ የያዙት ተቋማት በሕግ ፊት ይቁሙ!
የፌዴራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በቅርቡ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀረበው የ2017 በጀት ዓመት የኦዲት ሪፖርት፣ አገር ወዳድ ዜጎችን ሁሉ እጅግ የሚያስደነግጥ እና የሚያሳዝን እውነታን ይፋ አድርጓል። በ2016 በጀት ዓመት እና ...