መስተዳድር
|
Aug 22, 2026
አብን የሀገራዊ ምክክር ሂደቱን አዎንታዊ ጎኖች ማደነቁንና የታዩ ጥሰቶችን መቃወሙን ገለጸ
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ላለፉት አምስት ሳምንታት ሲካሄድ በቆየው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ላይ ያለውን አቋም አስመልከቶ መግለጫ አውጥቷል። ንቅናቄው በመግለጫው የተመካካሪዎችን የጋራ ጥረትና ያቀረቧቸውን ምክረ-ሐሳቦች እንደሚያደንቅ...