በቋፍ ያለው የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ጂኦ-ፖለቲካ
የአፍሪካ ቀንድ በአሁኑ ወቅት በታሪኩ አይቶት የማያውቀው እጅግ ውስብስብና አሳሳቢ የፖለቲካና የፀጥታ ቀውስ ውስጥ ይገኛል። በኢትዮጵያ የውስጥ ፖለቲካ ውስጥ እየታዩ ያሉ አዳዲስ ክስተቶች እና በጎረቤት ሀገራት መካከል የሚስተዋሉ የዲፕሎማሲ...
አምድ
የአፍሪካ ቀንድ በአሁኑ ወቅት በታሪኩ አይቶት የማያውቀው እጅግ ውስብስብና አሳሳቢ የፖለቲካና የፀጥታ ቀውስ ውስጥ ይገኛል። በኢትዮጵያ የውስጥ ፖለቲካ ውስጥ እየታዩ ያሉ አዳዲስ ክስተቶች እና በጎረቤት ሀገራት መካከል የሚስተዋሉ የዲፕሎማሲ...
የፓርላማው የሚዲያ ከልከላ እና የዲሞክራሲው መጋረጃ መቀደድ በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ውስጥ ፓርላማ የሕዝብ ድምፅ የሚሰማበት፣ የመንግሥት አሠራር የሚገመገምበትና ግልጽነት የሚነግሥበት የመጨረሻው የሕዝብ አምባ ነው። ነገር ግን በኢፌድሪ የሕ...
ሰሞኑን በትምህርት ሚኒስቴር ይፋ የተደረገው አቅጣጫ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን አመራሮች አመዳደብ ቀድሞ ከነበረው የብሔር ስብጥር አሰራር በመውጣት በችሎታ በቻ ተወዳድረረው የሚመደቡበት አሠራር ሊዘረጋ እንደሆነ ያሳያል። ይህ ውሳኔ በአ...
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ምኞት በሀገራቸውም ሆነ በአፍሪካ ቀንድ ላይ አደጋ ደቅኗል ዕድል ለዐቢይ አሕመድ ፈገግ ብላላታለች። የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር በልጅነታቸው እናታቸው ንጉሥ እንደሚሆኑ ትንቢት ተናግረውላቸው ነበር። በወቅቱ ገዥ ፓርቲ...
ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም.፤ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች በመራጮች ረጅም ሰልፍ ተጨናንቀዋል። ሰማዩ ሰላማዊ ነው፤ ሰማያዊ ቀለም ያላቸው የድምፅ መስጫ ሳጥኖች፣ የዲጂታል የጣት ...
ጥቁር ሰሌዳ፣ የኖራ ፍርፋሪ እና በደስታ የሚጮኹ የሕፃናት ድምፅ፣ ለአብዛኞቹ የዓለማችን ሕፃናት የትምህርት ቤት መግቢያ ደወል የእውቀት እና የተሻለ ሕይወት መጀመሪያ ምልክት ነው። በኢትዮጵያ ግን ላለፉት ሁለት ዓመታት ይህ ድምፅ በስጋት፣...
በሳይንስ ሙዚየም “የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ” በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ውይይት፣ በሚዲያ እና በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መካከል ስላለው ግንኙነት መሰረታዊ የሆነ የተዛባ ግንዛቤን የሚያንጸባርቅ ነው። ጠቅላይ ሚኒ...
ሚያዚያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ የተፈጸመው የአቶ ተገኝ ባልቻ ግድያ፣ የፖሊስ ተቋምን ሙያዊ ስነ-ምግባር እና በታጣቂዎች እጅ ያለን የመንግስት መሳሪያ አጠቃቀም ዳግም እንድንመረምር የሚያስገድድ አሳዛኝ ክስተት ነው።&n...
በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ እና የማህበራዊ ሚዲያ ዓለም ውስጥ ስማቸው በጉልህ የሚነሳ ታዋቂ ግለሰቦች፣ ዛሬ ባልተለመደ መልኩ በካቴና እና በፖሊስ ቁጥጥር ስር ሆነው የፍርድ ቤቱን ደጃፍ ረግጠዋል። ጉዳዩ በመላው አገሪቱ መነጋገሪያ የሆነውና በ...